Sunday 6 December 2015

<ኢትዮጵያ(ኢትዮጵያዊነት)ገዥ ፍቅር ማለት ነው> ኢትዮጵያዊነት ወደ ትክክለኛ አቅሙ የሚመለሰው ሙሉ ፍቅር ሲሆን ነው! ሙሉ ፍቅር ውሸት አይደለም ፍቅር ላለመሆን እሚያስችሉ በቂ የሆኑ የማንደሰትባቸው እና ጥሩ እንዳናስብ የሚያደርጉን በቂ ምክንያቶች በዚ አለም ብዙ ናቸው ነገር ግን እኛ ሙሉ ለመሆን ከፈለግን ከቀደመው ነገር ጥሩ የሆነውን ነገር ወስደን ጥሩ ያልሆነውን ነገር እንዳይደገም አርገን ካሰብን የማንዋደድበት የማንከባበርበት የማንተባበርበት ምንም ምክንያት የለም! የዛን ጊዜ ሙሉ ኢትዮጵያ የሚለውን አቅም እናገኛለን ያ ሙሉ ኢትዮጵያዊነት ደግሞ ገዥ ፍቅር ነው። "ሳልሳዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን"



No comments:

Post a Comment